ውሎ መስዋዕት

ውሎ መስዋዕት

የድርሻችንን

ውሎአችን እንደተለመደው ኢትዮጵያውያንን እና በሊባኖስ ያሉ ስደተኞችን በተቻለ አቅም በኢኮኖሚ፣በህግ ፣በህክምና እና በማህበራዊ ክስተቶች ላይ በመገኘት ድጋፍ ማድረግ ነው። ዛሬም ለነገ ዝግጅት ለቤተሰብ የሚሆን የምግብ ድጋፍ በማዘጋጀት ውለናል ስርጭቱንም ነገ እናካሂዳለን። ይህንንም ድጋፍ እንድናደርግ ለረዳን @Gaia Ziad. ምስጋናችን የላቀ ነው።

.

foto by mesewat
foto by mesewat

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

%d bloggers like this: