Migration and Ethiopian mother in Lebanon

Ethiopians started the migration to Lebanon more than 30 years ago. And the number is always rising because they aim to support their parent or family. Sometimes they travel to be independent. But, after they reach the host country, everything gets unexpected.  So, because of their wrong decisions or bad happening, their life changes toContinue reading “Migration and Ethiopian mother in Lebanon”

መስዋዕት ከየት ወዴት

በአለማችን ያሉ ታላላቅ የስደተኞች እና የሰራተኞች ማህበራት አመሰራረት አልጋ በአልጋ ሆኖ እንዳልሆነ እሙን ነው። ማህበራቸውን በሁለት እግሩ ለማቆም የሰው ህይወት፣ገንዘብ፣ ውድ ጊዜያቸውን እና ጉልበታቸውን መስዋዕት አድርገው እንጂ። በሂደቱም ዳግመኛ ላለመውደቅ የሚረዳቸውን መሰረት ሰፋ አድርግው መስርተው ለሌሎች ጥላና ከለላ ሆነው እነሆ ለሌሎችም እያበሩ ይገኛሉ። መስዋዕትም ከአንጋፋዎቹ የተማረ፣ በሊባኖስ የኢትዮጵያውያኑ እና ከሌላ አገራት የመጡ ስደተኛ የቤት ውስጥContinue reading “መስዋዕት ከየት ወዴት”

Why we need Training

MDWs are suffering and abused because they didn’t become aware of their right and duties properly. Because of this and similar issues, Mesewat belive MDWs have to get all the updated info and empowering training as much as possible. So, Mesewat presented the training on how to organize with the collaboration of IDWF. On thisContinue reading “Why we need Training”

ነጻ ባርነት በሊባኖስ

እንደሚታወቀው በሊባኖስ ከሌላው ስደተኛ በላቀ ሁኔታ ኢትዮጵያውያን በየአካባቢው እንገኛለን። ነገር ግን እንደ ብዛታችን መጠን ምንም ደጋፊ እና ከጎናችሁ ነን፣ ነኝ ባይ ቢኖርም ችግራችን ግን ከቁጥራችን ገዝፎ ይገኛል። በከፍተኛ ሁኔታ በአሁን ሰአት በዜጎቻችን ላይ እየደረሰ ያለው በደል ደሞዝ ያለመከፈል ነው። ይህንን ደሞዝ ያለመከፈል ችግር ትኩረት ሰጥቶ ለተበዳይ ፍትህን ለማሰጠት ጥረት የሚያደርጉ ቢኖሩም አባይን በጭልፋ እንዲሉ እህቶቻችንContinue reading “ነጻ ባርነት በሊባኖስ”

ሊባኖስ እና መቆምያ የሌለው የኢትዮጵያውያን ፍልሰት

https://fb.watch/5LoJmb1KMq/ ወደ ሊባኖስ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን መምጣት ከጀመሩ በዛ ያሉ አስርት አመታት እንዳለፉ እሙን ነው። በነዚህ ግዜያትም ለቁጥር የሚታክቱ ዜጎቻችን አልፈዋል አካለ ጎዶሎ ሆነዋል አዕምሯቸውን ስተው ወደ አገራቸው ገብተውል ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ልጆች ከሌላ አገር ዚጋ ወንዶች ተወልደው በተለያየ መንገድ ወደ አገር ገብተዋል።  ከምንም እና ከምንም ኢትዮጵያችን ከነዚህ ህይወታቸውን እየገብሩ ከሚኖሩ ልጆቿ መጠኑ ከፍተኛ የሆነContinue reading “ሊባኖስ እና መቆምያ የሌለው የኢትዮጵያውያን ፍልሰት”

ውሎ መስዋዕት

ውሎ መስዋዕት የድርሻችንን ውሎአችን እንደተለመደው ኢትዮጵያውያንን እና በሊባኖስ ያሉ ስደተኞችን በተቻለ አቅም በኢኮኖሚ፣በህግ ፣በህክምና እና በማህበራዊ ክስተቶች ላይ በመገኘት ድጋፍ ማድረግ ነው። ዛሬም ለነገ ዝግጅት ለቤተሰብ የሚሆን የምግብ ድጋፍ በማዘጋጀት ውለናል ስርጭቱንም ነገ እናካሂዳለን። ይህንንም ድጋፍ እንድናደርግ ለረዳን @Gaia Ziad. ምስጋናችን የላቀ ነው። .